በአርሴናል ደጋፊዎች ምክንያት ሞተር ተከለከለ‼️
#በአርሰናል_ጨዋታ_ምክንያት_በወላይታ_ሶዶ_ባለሁለት_እግር_ሞተር_እንቅስቃሴ_ታገደ።
ዛሬ ግንቦት 16/2018 በእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ የዋንጫ ርክብክብ ስነ-ስርዓት መኖሩን ተከትሎ አንድአንድ ዲስፕልን የሌላቸው ደጋፍዎች በአንድንድ ግለሰቦች ላይ ዛቻና ማስፈራርያ እያደረሱ እንዳለ ለፖሊስ መረጃዎች እየደረሰ በመሆኑ ደጋፊ ደስታውን ስገልጽ በጨዋነትና በልክ መሆን እንዳለበትና የሶዶ ከተማ ፖሊስ ያሳስባል።
በዕለቱም ከምሽቱ 12:30 ሰዓት እስከ ጠዋት ባለ ሁለት እግር ሞተር ሳይክል በከተማ ውስጥ መንቀሳቀስ ፈጽመው የተከለከለ መሆኑንም እየገለፀ በተጨማር የትኛውም ተሽከርካር በከተማ ውስጥ ማጮህና የመኪና ሰልፍ የተከለከለ መሆኑን ፖሊስ ገልጿል።
@Seledadotio
@Seledadotio
#በአርሰናል_ጨዋታ_ምክንያት_በወላይታ_ሶዶ_ባለሁለት_እግር_ሞተር_እንቅስቃሴ_ታገደ።
ዛሬ ግንቦት 16/2018 በእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ የዋንጫ ርክብክብ ስነ-ስርዓት መኖሩን ተከትሎ አንድአንድ ዲስፕልን የሌላቸው ደጋፍዎች በአንድንድ ግለሰቦች ላይ ዛቻና ማስፈራርያ እያደረሱ እንዳለ ለፖሊስ መረጃዎች እየደረሰ በመሆኑ ደጋፊ ደስታውን ስገልጽ በጨዋነትና በልክ መሆን እንዳለበትና የሶዶ ከተማ ፖሊስ ያሳስባል።
በዕለቱም ከምሽቱ 12:30 ሰዓት እስከ ጠዋት ባለ ሁለት እግር ሞተር ሳይክል በከተማ ውስጥ መንቀሳቀስ ፈጽመው የተከለከለ መሆኑንም እየገለፀ በተጨማር የትኛውም ተሽከርካር በከተማ ውስጥ ማጮህና የመኪና ሰልፍ የተከለከለ መሆኑን ፖሊስ ገልጿል።
@Seledadotio
@Seledadotio









No comments yet.