እንኳን አደረሳችሁ እሑድ ምሳ ተጋብዛችኋል

- Advertisement -
Sidebar AD

አስቸኳይ መልእክት ከጅማ መረዋ አቡነ ተክለሃይማኖት ገዳም

ኑ ስለገጠሪቱ ቤተክርስቲያን እንምከር፤ አንች የገጠሪቱ ቤተክርስቲያን ታሳስብሻለች?

አንተ ስለገጠሪቱ ቤተክርስቲያን መከራ ግድ ይልሃል?

እንግዲያውስ ኑ እንመካከር

ጅማ መረዋ አቡነ ተክለሃይማኖት ገዳም

የቤተክርስቲያንን መከራ መቀነስ የምንችለው
ገዳማት እና አብነት ት/ቤቶች ላይ አጥብቀን ስንሠራ ነው።

ጅማ መረዋ አቡነ ተክለሃይማኖት ገዳም
መናንያን እንደስስት የሚያዩት ሥፍራ ነው።

ሕንፃ ቤተክርስቲያኑ ተጀምሮ ከቆመ ዓመታት ተቆጠሩ፤ የአብነት ት/ቤቱ ምክራችንን ይሻል

መነኮሳቱ ደጅ ላይ ናቸው።

መቅደሱን ጨርሱልን እና ቀድሰን እናቁርብ ብለው እየተማጸኑ ነው።

እኛም ሰኔ 14
ከቀኑ 7፡00
ቅድስት ስላሴ አዳራሽ 4ኛ ፎቅ ከጓደኞቻችን ጋር እንገኛለን። እናንተም እንዳትቀሩ።

ሊቃነ ጳጳሳቱ
መምህራኑ
ዘማርያኑ
የኪነጥበብ ባለሙያዎች

እናንተን ለማገልገል ተዘጋጅተዋል።
አደራ እንዳትቀሩ

ከወዲሁ ቀጠሮዎትን ያስተካክሉ

0920661738
0910625189
0911180940
0935990019

አዘጋጅ፦ አቡነሐራ ማኅበር


Source: GetuTemesgen

Comments

No comments yet.

- Advertisement -
Advertisement post bottom1