የምርጫ ቦርድ በሰልፍ ላይ ለሚገኙ መራጮች የድምፅ መስጫ ሰዓት መራዘሙን ገለጸ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በዕለቱ የድምፅ አሰጣጥ ሂደት ማብቂያ እስከሆነው 12:00 ሰዓት ድረስ በምርጫ ጣቢያዎች ተገኝተው በሰልፍ ላይ የነበሩ መራጮች በሙሉ ድምፅ ሰጥተው እስኪያጠናቅቁ ድረስ ሂደቱ እንደሚቀጥል አስታውቋል። ይህ ውሳኔ የተላለፈው በምርጫ፣ የፖለቲካ ፓርቲዎች…
🌥️ Enjoy a peaceful cloudy evening. – Sometimes overcast skies are the most beautiful.
Evening Mission: Write a note in the dim light! ✍️
Greetings from Addis Ababa, where the skies are fading with a gray whisper today! ☁️ It’s a mild 17°C outside (but the air’s giving 16°C wraps). A calm northerly breeze (8.17 km/h) easing the clouds along, and the humidity’s just right for a cloudy brew (62%). You can glimpse the evening gloom (10 km visibility), and the barometer’s settling in the gray at 1019 mb. The clouds are keeping it calm on the streets. The sun rose at 06:04 AM to dim the dawn and will melt away at 06:41 PM, giving us 12 hours and 37 minutes of daylight to play with.
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በዕለቱ የድምፅ አሰጣጥ ሂደት ማብቂያ እስከሆነው 12:00 ሰዓት ድረስ በምርጫ ጣቢያዎች ተገኝተው በሰልፍ ላይ የነበሩ መራጮች በሙሉ ድምፅ ሰጥተው እስኪያጠናቅቁ ድረስ ሂደቱ እንደሚቀጥል አስታውቋል። ይህ ውሳኔ የተላለፈው በምርጫ፣ የፖለቲካ ፓርቲዎች…
* የአለም ዋንጫ ጨዋታዎችን በነፃ ያስተላልፋል #Ethiopia | የሀገሬ ቴሌቪዥን የዓለም ዋንጫን በቀጥታ የማስተላለፍ መብት ማግኘቱን ተከትሎ ከቀድሞው የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን ኢቢሲ ጋር በተያያዘ እገዳ ሊጣልበት ነው በሚል በማህበራዊ ሚዲያዎች የተሰራጨው መረጃ ሙሉ በሙሉ…
ምርጫው ባልተጠናቀቀባቸው አካባቢዎች እስከ ምርጫው እሰከ ለሊቱ ስድስት ሰዓት ተራዝሟል !@Seledadotio@Seledadotio Source: SeledaPost
በኢትዮጵያ የሪል እስቴት፣ የግንባታና የቤት ልማት ዘርፍን በተለያዩ ኢቨንቶች፣ ኤግዚቢሽኖች እና አዋርድ ፕሮግራሞች በማገልገል የሚታወቀው አርኪ ኢቨንት ኦርጋናይዘር፣ ከስፔን ማድሪድ የሚገኘውና የታዋቂውን SIMA Home Expo ጨምሮ በርካታ ዓለም አቀፍ የሪል እስቴት ኢቨንቶችን…
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ዛሬ ሰኞ ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም. ከማለዳ 12:00 ሰዓት ጀምሮ እስከ ምሽት 12:00 ሰዓት የ7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ ድምፅ የማስፈጸም ሂደት ላይ እንደነበር ይታወቃል። ቦርዱ በሥምሪት ላይ ያለው የክትትል ቡድኑ ያቀረበለትን ሪፖርት ተመልክቶ…
#Ethiopia | በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ እንዲካተቱ የተመረጡት አዲሶቹ ተጫዋቾች ሙሴ ከቤላ፣ ጀሚል ያዕቆብ፣ ሳሙኤል ዮሐንስ፣ ፍፁም ፍትሕአለው እና ሮኆቦት ሶላሎ ናቸው። ለኢትዮጵያ እግር ኳስ ብሔራዊ ቡድን ዋሊያዎቹ አዲስ ጥሪ የተደረገላቸው ተጫዋቾች ዝርዝር…
#Ethiopia | የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በዕለቱ የድምፅ አሰጣጥ ሂደት ማብቂያ እስከሆነው 12:00 ሰዓት ድረስ በምርጫ ጣቢያዎች ተገኝተው በሰልፍ ላይ የነበሩ መራጮች በሙሉ ድምፅ ሰጥተው እስኪያጠናቅቁ ድረስ ሂደቱ እንደሚቀጥል አስታውቋል። ይህ ውሳኔ የተላለፈው በምርጫ፣…
የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ድምጽ አሰጣጥ ሒደት ተራዘመየድምፅ መስጠት ሒደቱ ከ12 ሰዓት በፊት ሰልፍ ይዘው የቆዩ መራጮች እስኪመርጡ ይቀጥላል ሲል የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አስታወቀ፡፡በዛሬው ዕለት ከጠዋት 12 ሰዓት ጀምሮ እየተካሄደ በሚገኘው 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ሕዝቡ ድምጹን…
#FastMereja | የኢትዮጵያ ሴቶች ፌዴሬሽን ባወጣው የጠዋት የምርጫ ሂደት ሪፖርት መሠረት፣ 7ኛው አገራዊ ምርጫ በአብዛኞቹ ክልሎች በሰላማዊ እና በተደራጀ ሁኔታ መጀመሩ ተገልጿል። ይሁን እንጂ በአማራ ክልል አንዳንድ አካባቢዎች የፀጥታ ስጋት፣ የተኩስ ድምፅ እና የምርጫ ቁሳቁስ…
ታዛቢዎቼ ተደብድበዋል-ጎጎት‼️#የምርጫ ታዛቢዎች ድብደባ እንደተፈጸመባቸው ጎጎት ፓርቲ ከሰሰ!!!በማእከላዊ ኢትዮጵያ ወልቂጤ ምርጫ ጣቢያ የምርጫ ታዛቢዎች ተደብድበው ከምርጫ እንዲወጡ ተደርገዋል ሲል ጎጎት ፓረቲ ገለጸ። ፓረቲው በኦፊሸል የፌስ ቡክ ገጹ እንዳብራራው “ፓርቲዉ…
🙏 በተወለዱ በሦስተኛው ቀን ከእናታቸው ዕቅፍ ወርደው “አሐዱ አብ ቅዱስ አሐዱ ወልድ ቅዱስ አሐዱ ውእቱ መንፈስ ቅዱስ” በማለት ሥላሴን አመስግነዋል፡፡ አባታቸው ጸጋ ዘአብና እናታቸው እግዚእ ኃረያ ፍሥሐ ጽዮን ብለው ሰየሟቸው፡፡ በአንድ ወቅት ታዳጊው ፍሥሐ ጽዮን ወደ ጫካ ለአደን…
🙏 በተወለዱ በሦስተኛው ቀን ከእናታቸው ዕቅፍ ወርደው “አሐዱ አብ ቅዱስ አሐዱ ወልድ ቅዱስ አሐዱ ውእቱ መንፈስ ቅዱስ” በማለት ሥላሴን አመስግነዋል፡፡ አባታቸው ጸጋ ዘአብና እናታቸው እግዚእ ኃረያ ፍሥሐ ጽዮን ብለው ሰየሟቸው፡፡ በአንድ ወቅት ታዳጊው ፍሥሐ ጽዮን ወደ ጫካ ለአደን…
🙏 በተወለዱ በሦስተኛው ቀን ከእናታቸው ዕቅፍ ወርደው “አሐዱ አብ ቅዱስ አሐዱ ወልድ ቅዱስ አሐዱ ውእቱ መንፈስ ቅዱስ” በማለት ሥላሴን አመስግነዋል፡፡ አባታቸው ጸጋ ዘአብና እናታቸው እግዚእ ኃረያ ፍሥሐ ጽዮን ብለው ሰየሟቸው፡፡ በአንድ ወቅት ታዳጊው ፍሥሐ ጽዮን ወደ ጫካ ለአደን…
<<የምርጫ አስፈጻሚዎች መራጮቾችን ቶሎ ቶሎ ማስተናገድ እንዳለባቸው ተናግሪያለሁ>> ካሙዙ ካሳብልጽግናን የወከለውና በየካ ክፍለ ከተማ ወረዳ ስምንት ምርጫ ክልል 11/4 ቤተሰብ ሆቴል ምርጫ ጣቢያ የሚወዳደረው ካሙዙ ካሳ፣ የምርጫውን ሒደት አስመልክቶ ለሪፖርተር…
#Ethiopia | የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት በመካ የሚገኘው የሁጃጆች ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት ከአብሳር የዓይን ሕክምና ማዕከል ጋር በመተባበር ለ400 የሀጅ ተጓዦች ነፃ የዓይን ሞራ ግርዶሽ ምርመራ እንዲያገኙ አድርጓል። በምክትል ፕሬዝደንት ማዕረግ የሀጅና ዑምራ…
በ Actually Creative እና E-Receipt የሚዘጋጀው የመጀመሪያው የቲክቶክ የስፖርት ይዘት ፈጣሪዎች ውድድር በቅርብ ቀን ሊካሄድ መሆኑ ተገለፀ። Sport creators cup የስፖርት ይዘት ፈጣሪዎች በማዝናናት፣ በማስተማርና በማነቃቃት ላሳለፉበት ዓመት እውቅናና ማበረታቻ…
የ2026ቱ የዓለም ዋንጫ ጨዋታዎችን ፍጹም ፍትሃዊ እና ከስህተት የጸዱ ለማድረግ፣ ሙሉ በሙሉ በባትሪ ኃይል የሚሰራ ዘመናዊ የቴክኖሎጂ ኳስ ጥቅም ላይ ሊውል መሆኑ ተመልክቷል። ዘንድሮ ውድድሩን በጋራ የሚያስተናግዱት አሜሪካ፣ ካናዳ እና ሜክሲኮ ከመላው ዓለም የሚመጡ ስፖርተኛችንና…
🇪🇹 🇬🇧እንግሊዝ በኢትዮጵያ ለሚገኙ ዜጎቿ የጉዞ ማሳሰቢያ ሰጠች።የብሪታንያ መንግስት ዛሬ ባወጣው የጉዞ ማሳሰቢያ ነገ የሚካሄደውን የኢትዮጵያ ጠቅላላ ምርጫ ተከትሎ ዜጎቿ ወደ ተለያዩ የኢትዮጵያ አካባቢዎች እንዳይጓዙ አስጠንቅቋል። ማስጠንቀቂያው አብዛኛውን የኢትዮጵያ ክፍል ለጉዞ…
በአዲስ አበባ የሚገኙ አንዳንድ የምርጫ ጣቢያዎች በዲጂታል የተመዘገቡ መራጮችን ስም ዝርዝር በማኑዋል (በወረቀት) እያመሳከሩ በማሳለፍ ላይ በመሆናቸው ምክንያት ከፍተኛ መስተጓጎል እና የእንግልት ሰልፍ መፈጠሩ ተነገረ። ከንጋቱ 12 ሰዓት ጀምረው ድምፅ ለመስጠት የተሰለፉ ዜጎች በአንድ…
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በዛሬው ዕለት እየተካሄደ ያለውን ሰባተኛውን ጠቅላላ ምርጫ አስመልክቶ የቦርዱ ሰብሳቢ ወ/ሮ ሜላተወርቅ ኋይሉ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥተዋል። በመግለጫቸውም በፀጥታ ችግር ምክንያት 143 የሚሆኑ የምርጫ ጣቢያዎች ምርጫ ሊደርግባቸው ዝግጅት ቢያደርጉም ያልተከፈቱ…
#ሰበር መረጃየኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ 143 የምርጫ ጣቢያዎች በጸጥታ ችግር አለመከፈታቸውን አስታወቀ። በኦሮሚያ እና በአማራ ክልል “በተወሰኑ ቦታዎች” የድምጽ መስጠት ሂደቱ ከተጀመረ በኋላ የተቋረጠባቸው የምርጫ ጣቢያዎች እንዳሉም ቦርዱ ገልጿል። ቦርዱ ይህን ያስታወቀው ዛሬ ሰኞ…
#Ethiopia | በተለያዩ የጥበብ ዘርፎች በስፋት የሚታወቀው አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ባደረበት ህመም በህክምና ሲረዳ ቆይቶ ግንቦት 23 ቀን 2018 ዓ.ም ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል። የአርቲስቱ የቀብር ስነ ስርዓት ማክሰኞ ግንቦት 25 ቀን 2018 ዓ.ም በአማኑኤል ቤተክርስቲያን…
Welcome, Login to your account.
Welcome, Create your new account
A password will be e-mailed to you.



