Front Page

Weather Icon
Addis Ababa, ET
Overcast clouds
17°C
⏰ --:--:--
📅 --, -- | --

🌥️ Enjoy a peaceful cloudy evening. – Sometimes overcast skies are the most beautiful.

Evening Mission: Write a note in the dim light! ✍️

09 PM
☁️
Broken clouds
16°C
12 AM
☁️
Broken clouds
16°C
03 AM
☁️
Scattered clouds
15°C
06 AM
☁️
Broken clouds
15°C
09 AM
☁️
Broken clouds
19°C
12 PM
☁️
Broken clouds
24°C
03 PM
☁️
Broken clouds
24°C
06 PM
☁️
Overcast clouds
22°C
Feels Like: 16°C
High: 17°C
Low: 17°C
Wind: 8 km/h
Humidity: 62%
Pressure: 1019 mb
Sunrise: 06:04 AM
Sunset: 06:41 PM
Visibility: 10 km

Greetings from Addis Ababa, where the skies are fading with a gray whisper today! ☁️ It’s a mild 17°C outside (but the air’s giving 16°C wraps). A calm northerly breeze (8.17 km/h) easing the clouds along, and the humidity’s just right for a cloudy brew (62%). You can glimpse the evening gloom (10 km visibility), and the barometer’s settling in the gray at 1019 mb. The clouds are keeping it calm on the streets. The sun rose at 06:04 AM to dim the dawn and will melt away at 06:41 PM, giving us 12 hours and 37 minutes of daylight to play with.

37 peoples are viewing this site right now

የምርጫ ቦርድ በሰልፍ ላይ ለሚገኙ መራጮች የድምፅ መስጫ ሰዓት መራዘሙን ገለጸ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በዕለቱ የድምፅ አሰጣጥ ሂደት ማብቂያ እስከሆነው 12:00 ሰዓት ድረስ በምርጫ ጣቢያዎች ተገኝተው በሰልፍ ላይ የነበሩ መራጮች በሙሉ ድምፅ ሰጥተው እስኪያጠናቅቁ ድረስ ሂደቱ እንደሚቀጥል አስታውቋል። ይህ ውሳኔ የተላለፈው በምርጫ፣ የፖለቲካ ፓርቲዎች…

ሀገሬ ቲቪ አልታገደም!

* የአለም ዋንጫ ጨዋታዎችን በነፃ ያስተላልፋል #Ethiopia | የሀገሬ ቴሌቪዥን የዓለም ዋንጫን በቀጥታ የማስተላለፍ መብት ማግኘቱን ተከትሎ ከቀድሞው የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን ኢቢሲ ጋር በተያያዘ እገዳ ሊጣልበት ነው በሚል በማህበራዊ ሚዲያዎች የተሰራጨው መረጃ ሙሉ በሙሉ…

ከኢትዮጵያ እስከ አውሮፓዊቷ ማድሪድ ከተማ፦ ለሪል እስቴትና ለግንባታ ዘርፍ አዲስ የትብብር ምዕራፍ

በኢትዮጵያ የሪል እስቴት፣ የግንባታና የቤት ልማት ዘርፍን በተለያዩ ኢቨንቶች፣ ኤግዚቢሽኖች እና አዋርድ ፕሮግራሞች በማገልገል የሚታወቀው አርኪ ኢቨንት ኦርጋናይዘር፣ ከስፔን ማድሪድ የሚገኘውና የታዋቂውን SIMA Home Expo ጨምሮ በርካታ ዓለም አቀፍ የሪል እስቴት ኢቨንቶችን…

በድጋሚ የተሰጠ መግለጫ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ዛሬ ሰኞ ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም. ከማለዳ 12:00 ሰዓት ጀምሮ እስከ ምሽት 12:00 ሰዓት የ7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ ድምፅ የማስፈጸም ሂደት ላይ እንደነበር ይታወቃል። ቦርዱ በሥምሪት ላይ ያለው የክትትል ቡድኑ ያቀረበለትን ሪፖርት ተመልክቶ…

በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን : 5ቱ አዲሶቹ ተጫዋቾች

#Ethiopia | በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ እንዲካተቱ የተመረጡት አዲሶቹ ተጫዋቾች ሙሴ ከቤላ፣ ጀሚል ያዕቆብ፣ ሳሙኤል ዮሐንስ፣ ፍፁም ፍትሕአለው እና ሮኆቦት ሶላሎ ናቸው። ለኢትዮጵያ እግር ኳስ ብሔራዊ ቡድን ዋሊያዎቹ አዲስ ጥሪ የተደረገላቸው ተጫዋቾች ዝርዝር…

የምርጫ ቦርድ በሰልፍ ላይ ለሚገኙ መራጮች የድምፅ መስጫ ሰዓት መራዘሙን ገለጸ

#Ethiopia | የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በዕለቱ የድምፅ አሰጣጥ ሂደት ማብቂያ እስከሆነው 12:00 ሰዓት ድረስ በምርጫ ጣቢያዎች ተገኝተው በሰልፍ ላይ የነበሩ መራጮች በሙሉ ድምፅ ሰጥተው እስኪያጠናቅቁ ድረስ ሂደቱ እንደሚቀጥል አስታውቋል። ይህ ውሳኔ የተላለፈው በምርጫ፣…

የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ድምጽ አሰጣጥ ሒደት ተራዘመየድምፅ መስጠት ሒደቱ ከ12 ሰዓት በፊት ሰልፍ ይዘው የቆዩ መራጮች እስኪመርጡ…

የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ድምጽ አሰጣጥ ሒደት ተራዘመየድምፅ መስጠት ሒደቱ ከ12 ሰዓት በፊት ሰልፍ ይዘው የቆዩ መራጮች እስኪመርጡ ይቀጥላል ሲል የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አስታወቀ፡፡በዛሬው ዕለት ከጠዋት 12 ሰዓት ጀምሮ እየተካሄደ በሚገኘው 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ሕዝቡ ድምጹን…

የኢትዮጵያ ሴቶች ፌዴሬሽን የምርጫ ትዝብት ሪፖርት

​#FastMereja | የኢትዮጵያ ሴቶች ፌዴሬሽን ባወጣው የጠዋት የምርጫ ሂደት ሪፖርት መሠረት፣ 7ኛው አገራዊ ምርጫ በአብዛኞቹ ክልሎች በሰላማዊ እና በተደራጀ ሁኔታ መጀመሩ ተገልጿል። ይሁን እንጂ በአማራ ክልል አንዳንድ አካባቢዎች የፀጥታ ስጋት፣ የተኩስ ድምፅ እና የምርጫ ቁሳቁስ…

ታዛቢዎቼ ተደብድበዋል-ጎጎት#የምርጫ ታዛቢዎች ድብደባ እንደተፈጸመባቸው ጎጎት ፓርቲ ከሰሰ!!!በማእከላዊ ኢትዮጵያ ወልቂጤ ምርጫ…

ታዛቢዎቼ ተደብድበዋል-ጎጎት‼️#የምርጫ ታዛቢዎች ድብደባ እንደተፈጸመባቸው ጎጎት ፓርቲ ከሰሰ!!!በማእከላዊ ኢትዮጵያ ወልቂጤ ምርጫ ጣቢያ የምርጫ ታዛቢዎች ተደብድበው ከምርጫ እንዲወጡ ተደርገዋል ሲል ጎጎት ፓረቲ ገለጸ። ፓረቲው በኦፊሸል የፌስ ቡክ ገጹ እንዳብራራው “ፓርቲዉ…

የጻድቁ አባታችን አቡነ ተክለ ሃይማኖት ምልጃ እና ረድኤት አይለየን

🙏 በተወለዱ በሦስተኛው ቀን ከእናታቸው ዕቅፍ ወርደው “አሐዱ አብ ቅዱስ አሐዱ ወልድ ቅዱስ አሐዱ ውእቱ መንፈስ ቅዱስ” በማለት ሥላሴን አመስግነዋል፡፡ አባታቸው ጸጋ ዘአብና እናታቸው እግዚእ ኃረያ ፍሥሐ ጽዮን ብለው ሰየሟቸው፡፡ በአንድ ወቅት ታዳጊው ፍሥሐ ጽዮን ወደ ጫካ ለአደን…

የጻድቁ አባታችን አቡነ ተክለ ሃይማኖት ምልጃ እና ረድኤት አይለየን

🙏 በተወለዱ በሦስተኛው ቀን ከእናታቸው ዕቅፍ ወርደው “አሐዱ አብ ቅዱስ አሐዱ ወልድ ቅዱስ አሐዱ ውእቱ መንፈስ ቅዱስ” በማለት ሥላሴን አመስግነዋል፡፡ አባታቸው ጸጋ ዘአብና እናታቸው እግዚእ ኃረያ ፍሥሐ ጽዮን ብለው ሰየሟቸው፡፡ በአንድ ወቅት ታዳጊው ፍሥሐ ጽዮን ወደ ጫካ ለአደን…

የጻድቁ አባታችን አቡነ ተክለ ሃይማኖት ምልጃ እና ረድኤት አይለየን

🙏 በተወለዱ በሦስተኛው ቀን ከእናታቸው ዕቅፍ ወርደው “አሐዱ አብ ቅዱስ አሐዱ ወልድ ቅዱስ አሐዱ ውእቱ መንፈስ ቅዱስ” በማለት ሥላሴን አመስግነዋል፡፡ አባታቸው ጸጋ ዘአብና እናታቸው እግዚእ ኃረያ ፍሥሐ ጽዮን ብለው ሰየሟቸው፡፡ በአንድ ወቅት ታዳጊው ፍሥሐ ጽዮን ወደ ጫካ ለአደን…

<<የምርጫ አስፈጻሚዎች መራጮቾችን ቶሎ ቶሎ ማስተናገድ እንዳለባቸው ተናግሪያለሁ>> ካሙዙ ካሳብልጽግናን የወ…

<<የምርጫ አስፈጻሚዎች መራጮቾችን ቶሎ ቶሎ ማስተናገድ እንዳለባቸው ተናግሪያለሁ>> ካሙዙ ካሳብልጽግናን የወከለውና በየካ ክፍለ ከተማ ወረዳ ስምንት ምርጫ ክልል 11/4 ቤተሰብ ሆቴል ምርጫ ጣቢያ የሚወዳደረው ካሙዙ ካሳ፣ የምርጫውን ሒደት አስመልክቶ ለሪፖርተር…

ለአረህማን እንግዶች ያለክፍያ የዓይን ሞራ ግርዶሽ ምርመራ ተከናወነ

#Ethiopia | የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት በመካ የሚገኘው የሁጃጆች ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት ከአብሳር የዓይን ሕክምና ማዕከል ጋር በመተባበር ለ400 የሀጅ ተጓዦች ነፃ የዓይን ሞራ ግርዶሽ ምርመራ እንዲያገኙ አድርጓል። በምክትል ፕሬዝደንት ማዕረግ የሀጅና ዑምራ…

የስፖርት ይዘት ፈጣሪዎች ወድድር ተወዳዳሪ እጩዎችን መጠቆም ተጀመረ።

በ Actually Creative እና E-Receipt የሚዘጋጀው የመጀመሪያው የቲክቶክ የስፖርት ይዘት ፈጣሪዎች ውድድር በቅርብ ቀን ሊካሄድ መሆኑ ተገለፀ። Sport creators cup የስፖርት ይዘት ፈጣሪዎች በማዝናናት፣ በማስተማርና በማነቃቃት ላሳለፉበት ዓመት እውቅናና ማበረታቻ…

የ2026ቱ የዓለም ዋንጫ ጨዋታዎችን ፍጹም ፍትሃዊ እና ከስህተት የጸዱ ለማድረግ፣ ሙሉ በሙሉ በባትሪ ኃይል የሚሰራ ዘመናዊ የቴ

የ2026ቱ የዓለም ዋንጫ ጨዋታዎችን ፍጹም ፍትሃዊ እና ከስህተት የጸዱ ለማድረግ፣ ሙሉ በሙሉ በባትሪ ኃይል የሚሰራ ዘመናዊ የቴክኖሎጂ ኳስ ጥቅም ላይ ሊውል መሆኑ ተመልክቷል። ዘንድሮ ውድድሩን በጋራ የሚያስተናግዱት አሜሪካ፣ ካናዳ እና ሜክሲኮ ከመላው ዓለም የሚመጡ ስፖርተኛችንና…

እንግሊዝ በኢትዮጵያ ለሚገኙ ዜጎቿ የጉዞ ማሳሰቢያ ሰጠች።የብሪታንያ መንግስት ዛሬ ባወጣው የጉዞ ማሳሰቢያ ነገ የሚካሄደውን የ…

🇪🇹 🇬🇧እንግሊዝ በኢትዮጵያ ለሚገኙ ዜጎቿ የጉዞ ማሳሰቢያ ሰጠች።የብሪታንያ መንግስት ዛሬ ባወጣው የጉዞ ማሳሰቢያ ነገ የሚካሄደውን የኢትዮጵያ ጠቅላላ ምርጫ ተከትሎ ዜጎቿ ወደ ተለያዩ የኢትዮጵያ አካባቢዎች እንዳይጓዙ አስጠንቅቋል። ማስጠንቀቂያው አብዛኛውን የኢትዮጵያ ክፍል ለጉዞ…

ምርጫ ጣቢያዎች በሰው ኃይል እጥረት ተጨናንቀዋል

በአዲስ አበባ የሚገኙ አንዳንድ የምርጫ ጣቢያዎች በዲጂታል የተመዘገቡ መራጮችን ስም ዝርዝር በማኑዋል (በወረቀት) እያመሳከሩ በማሳለፍ ላይ በመሆናቸው ምክንያት ከፍተኛ መስተጓጎል እና የእንግልት ሰልፍ መፈጠሩ ተነገረ። ከንጋቱ 12 ሰዓት ጀምረው ድምፅ ለመስጠት የተሰለፉ ዜጎች በአንድ…

በፀጥታ ችግር ምክንያት 143 የምርጫ ጣቢያዎች አለመከፈታቸውን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ገለጸ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በዛሬው ዕለት እየተካሄደ ያለውን ሰባተኛውን ጠቅላላ ምርጫ አስመልክቶ የቦርዱ ሰብሳቢ ወ/ሮ ሜላተወርቅ ኋይሉ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥተዋል። በመግለጫቸውም በፀጥታ ችግር ምክንያት 143 የሚሆኑ የምርጫ ጣቢያዎች ምርጫ ሊደርግባቸው ዝግጅት ቢያደርጉም ያልተከፈቱ…

#ሰበር መረጃየኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ 143 የምርጫ ጣቢያዎች በጸጥታ ችግር አለመከፈታቸውን አስታወቀ። በኦሮሚያ እና በአ…

#ሰበር መረጃየኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ 143 የምርጫ ጣቢያዎች በጸጥታ ችግር አለመከፈታቸውን አስታወቀ። በኦሮሚያ እና በአማራ ክልል “በተወሰኑ ቦታዎች” የድምጽ መስጠት ሂደቱ ከተጀመረ በኋላ የተቋረጠባቸው የምርጫ ጣቢያዎች እንዳሉም ቦርዱ ገልጿል። ቦርዱ ይህን ያስታወቀው ዛሬ ሰኞ…

ኪዱ አረፈ

#Ethiopia | በተለያዩ የጥበብ ዘርፎች በስፋት የሚታወቀው አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ባደረበት ህመም በህክምና ሲረዳ ቆይቶ ግንቦት 23 ቀን 2018 ዓ.ም ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል። የአርቲስቱ የቀብር ስነ ስርዓት ማክሰኞ ግንቦት 25 ቀን 2018 ዓ.ም በአማኑኤል ቤተክርስቲያን…

Load More Posts Loading...No More Posts.
- Advertisement -
Sidebar AD

- Advertisement -
Sidebar AD
© 2026 Website. All Rights Reserved.