እኔ ምሕረት ደግፍ በቅርቡ ለንባብ ያበቃሁት “የውቦች ንግሥት” የተሰኘ መጽሐፌን ሐምሌ 25 ቀን 2018 ዓ.ም፤ እናንተ ወዳጆቼ ፣ አጋር የኪነጥበብ ሰዎች እና የጥበብ አፍቃሪያን በተገኙበት የማስመርቅ ይሆናል።
በዕለቱ እርሶ የክብር እንግዳዬ በመሆን ደስታዬን ይካፈሉ ዘንድ ከታላቅ አክብሮት ጋር ጋብዤዎታለሁ።
ቀን:- ሐምሌ 25 ቅዳሜ ከቀኑ 11:00 ሰዓት
ቦታ:- የኢትዮጵያ ቤተመጻሕፍት እና ቤተመዛግብት አገልግሎት (ወመዘክር)

Source: FastMereja









No comments yet.