በአዲስ አበባ አለም አቀፍ የአንድ ቀን ውድድር የወንዶች 400 ሜትር መሠናክል አትሌት ጌታሁን ታደሰ አሸነፈ።

- Advertisement -
Sidebar AD

አትሌት ጌታሁን ታደሰ 51.44 ሁለተኛ ሲወጣ አትሌት ተሻለ አየለ በ51.51 አትሌት ሳይዛና ገብረእግዚአብሔር በ52.23 ሦስተኛ ወጥቷል ።


Source: FastMereja

Comments

No comments yet.

- Advertisement -
Advertisement post bottom1