#Ethiopia | ላለፉት 50 ዓመታት ማሕበረሰብን በሁለንተናዊ አገልግሎት ሲሰጡ የነበሩት አንጋፋው አሊም ሸይህ ሰልማን አወል በትላንትናው ዕለት ወደ አኼራ መሻገራቸው ተሰምቷል።
ሸይህ ሰልማን ከመሃል ከተማ እስከ ተለያዩ ክልሎች የገጠር ክፍል ድረስ አንጸባራቂ አሻራቸውን አሳርፈዋል።
ከቅርብ ወዳጆቻቸው ጋር ሆነው ከ20 በላይ የጁምዓ መስጂዶች፣ የቁርኣን ሒፍዝ ማዕከላት፣ አዳሪ ትምህርት ቤቶች እንዲመሠረቱ አስችለዋል።
በገጠሩ ክፍል የተንሰራፋውን የግንዛቤ ክፍተት እና የዕውቀት ውስንነት ለመቅረፍም ከፍተኛ የአስተማሪነት ትግል አካሂደዋል።
በርካታ ተተኪ ልጆችን፣ ዓሊሞችን፣ ተማሪዎችን ያፈሩት ሸኽ ሰልማን በትናንትናው ዕለት ወደ አኼራ እንደተሻገሩ ተገልጿል ሲል ሀሩን ሚዲያ ዘግቧል።
Getu Temesgen – (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
Source: GetuTemesgen









No comments yet.