በሚስ ወርልድ ኢትዮጵያ አዘጋጅነት የሚካሄደው የቁንጅና ውድድር ለ24ኛ ጊዜ ተካሄደ።

- Advertisement -
Sidebar AD

በ24ኛው የሚስ ወርልድ ኢትዮጵያ የቁንጅና ውድድር ከተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች የተሰባሰቡ 50 ቆነጃጅቶች የተሳተፉ ሲሆን ራሳቸውን በመግለፅ ውድድር የተሻለ ውጤት ያሰመዘገቡ 25 ተወዳዳሪዎች ተለይተዋል።

በመቀጠል ውድድራቸውን በድምቀት በማካሄድ ኢትዮጵያን በዓለም የምትወክለው ቆንጆ ስትለይ ወ/ሪት ሩት ይርጋለም የ2026 ሚስ ወርልድ ኢትዮጵያ አሸናፊ በመሆን የክብር ዘውዱን መድፋት ችላለች። ይህች ቆንጆ በቀጣይ ኢትዮጵያን በመወከል በሚስ ወርልድ (Miss world) የአለም ቁንጅና ውድድር ላይ የምትሳተፍ ይሆናል።

📷 Focus Studio






Source: FastMereja

Comments

No comments yet.

- Advertisement -
Advertisement post bottom1

You might want to listen to: