በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ፦ የLinkedIn Changemaker Awards እጩዎች ይፋ ሆኑ!

- Advertisement -
Sidebar AD

​በሀገራችን ለመጀመሪያ ጊዜ በተዘጋጀው የLinkedIn Changemaker Awards Ethiopia 2026፣ በሙያቸውና በእውቀት ሽግግር ተፅኖ የፈጠሩ ግለሰቦችና ተቋማት ለእውቅና ቀርበዋል። ከእነዚህም መካከል “የክቡር ልጆች” ደራሲ ብርሃኑ በላቸው አሰፋ አንዱ ነው።

​ ስለ ሽልማቱና ስለ እጩው ምን መታወቅ አለበት?

​ታሪካዊ ውድድር፦ በ22 ዘርፎች 247 እጩዎች (የኢትዮጵያ አየር መንገድን ጨምሮ) እየተወዳደሩ ይገኛሉ።

​የደራሲ ብርሃኑ እጩነት፦ ደራሲ ብርሃኑ በላቸው በልጆችና ወጣቶች ስነ-ልቦና ዙሪያ በሚያቀርባቸው ሙያዊ ፅሁፎች “The Best Child Development & Psychology Content” በሚለው ዘርፍ በእጩነት ቀርቧል።

​ዓላማው፦ እውቀትን የሚያጋሩ፣ ስራ ፈጠራን የሚያበረታቱና በአመራር ብቃት አርአያ የሆኑ ባለሙያዎችን ማበረታታት ነው።

​እንዴት ድምፅ እንሰጣለን?

የሙያተኞችን ጥረት ለማገዝ እና ደራሲ ብርሃኑን ለማበረታታት ከታች ያለውን ሊንክ በመጫን ድምፅዎን ይስጡ፦

👉 http://changemakeraward.com

ሊንክዲን ከሌሎች ማህበራዊ ሚዲያዎች በተለየ የባለሙያዎች መድረክ ነው። በዚህ መድረክ ደራሲ ብርሃኑ በላቸው ስለ ልጆች እድገትና ስነ-ልቦና የሚጽፋቸው ጽሁፎች ለብዙ ወላጆችና መምህራን ብርሃን የሆኑ ናቸው። እንዲህ ያሉ እውነተኛ ለውጥ የሚያመጡ ሰዎችን ማበረታታት የሁላችንም ድርሻ ነው። እኔም ድምፄን ሰጥቻለሁ፤ እናንተም ሊንኩን በመጫን ድጋፋችሁን ግለጹ!

​እውቀትን እናበረታታ፣ ባለሙያዎችን እናክብር!

​#getu #LinkedInAwardsEthiopia #ChangemakerAwards2026 #EthiopianProfessionals #ChildDevelopment #AuthorBirhanuBelachew #EducationEthiopia #VoteNow #ሊንክዲንኢትዮጵያ #ብርሃኑበላቸው #የክቡርልጆች #ጌጡተመስገን #GetuTemesgen






Source: GetuTemesgen

Comments

No comments yet.

- Advertisement -
Advertisement post bottom1