በሶርያ በባሻር አል አሳድ እና በባልደረቦቻቸው ላይ የመጀመሪያው የፍርድ ቤት ችሎት ተጀመረ
ከስልጣን የተወገዱት የሶርያ ፕሬዝዳንት ባሻር አል አሳድ እና የቀድሞ መንግስታቸው ከፍተኛ ባለስልጣናት ላይ የሚመሰረተው ክስ የመጀመሪያ የችሎት ሂደት እሁድ ዕለት መጀመሩን የመንግስት መገናኛ ብዙኃን ዘግበዋል።
ባሻር አል አሳድ እና ወንድማቸው ማሄር አል አሳድ ሀገሪቱን ጥለው በመውጣታቸው በሌሉበት እየተዳኙ ሲሆን፣ የቀድሞው የፀጥታ ባለስልጣን አቲፍ ናጂብ ግን በቁጥጥር ስር ውለው በካቴና ታስረው ፍርድ ቤት ቀርበዋል።
ይህ የፍርድ ሂደት የቀድሞው የሶርያ መንግስት መሪዎች ከስልጣን መውረዳቸውን ተከትሎ ለፈጸሟቸው ተግባራት በህግ ፊት የቀረቡበት የመጀመሪያው ነው።
@Seledadotio
@Seledadotio
ከስልጣን የተወገዱት የሶርያ ፕሬዝዳንት ባሻር አል አሳድ እና የቀድሞ መንግስታቸው ከፍተኛ ባለስልጣናት ላይ የሚመሰረተው ክስ የመጀመሪያ የችሎት ሂደት እሁድ ዕለት መጀመሩን የመንግስት መገናኛ ብዙኃን ዘግበዋል።
ባሻር አል አሳድ እና ወንድማቸው ማሄር አል አሳድ ሀገሪቱን ጥለው በመውጣታቸው በሌሉበት እየተዳኙ ሲሆን፣ የቀድሞው የፀጥታ ባለስልጣን አቲፍ ናጂብ ግን በቁጥጥር ስር ውለው በካቴና ታስረው ፍርድ ቤት ቀርበዋል።
ይህ የፍርድ ሂደት የቀድሞው የሶርያ መንግስት መሪዎች ከስልጣን መውረዳቸውን ተከትሎ ለፈጸሟቸው ተግባራት በህግ ፊት የቀረቡበት የመጀመሪያው ነው።
@Seledadotio
@Seledadotio
Related Posts
- Advertisement -









No comments yet.