የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አዲስ ቆጣሪ ለሚያስገቡ በአንድ ጊዜ መክፈል ለማይችሉ ደንበኞች አዲስ የክፍያ አማራጭ አዘጋጅቷ…

- Advertisement -
Sidebar AD
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አዲስ ቆጣሪ ለሚያስገቡ በአንድ ጊዜ መክፈል ለማይችሉ ደንበኞች አዲስ የክፍያ አማራጭ አዘጋጅቷል፡፡
​አዲሱ አሠራር ምን ይዟል ?
​ለነጠላ ፌዝ (Single Phase) ፈላጊዎች ብቻ የቀረበ።
​እስከ 2 ዓመት የሚቆይ የክፍያ ጊዜ።
​ቀሪው ክፍያ ከወርሃዊ የፍጆታ ሂሳብዎ ጋር ተደምሮ በቀላሉ ይከፈላል።
ያለ ወለድ፦ ክፍያውን በ6 ወር ውስጥ ለሚያጠናቅቁ።
ምንም አይነት ተጨማሪ ሰነድ አይጠየቅም።
@seledadotio
@seledadotio

Source: SeledaPost

Comments

No comments yet.

- Advertisement -
Advertisement post bottom1