የኢትዮጵያ የታክስ ገቢ በአምስት ዓመታት ውስጥ ከሦስት እጥፍ በላይ አድጎ 1.1 ትሪሊዮን ብር ተሻግሯል – ገቢዎች ሚኒስቴር

- Advertisement -
Sidebar AD

#Ethiopia | ሚኒስቴሩ፣ የበጀት ዓመቱን የዘጠኝ ወራት አፈፃፀም የገመገመ ሲሆን፣ በቀሪዎቹ ሁለት ወራት የበጀት ዓመቱን እቅድ እንደሚያሳካ አስታውቋል።

እንደ መሥራያ ቤቱ መረጃ፣ ባለፉት አምስት ዓመታት የነበረው የታክስ ገቢ አሰባሰብ ዕድገት የሚከተለውን ይመስላል፦

▪️በ2014 – 336.7 ቢሊዮን ብር

▪️በ2015 – 442 ቢሊዮን ብር

▪️በ2016 – 512.8 ቢሊዮን ብር

▪️በ2017 – 900.2 ቢሊዮን ብር

▪️በ2018 (ለ9 ወራት ብቻ) – 1.1 ትሪሊዮን ብር

Getu Temesgen – (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #spuntik


Source: GetuTemesgen

Comments

No comments yet.

- Advertisement -
Advertisement post bottom2