ነገ ሚያዚያ 30 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን በአዲስ አበባና ሸገር ከተሞች ኃይል የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦
✅ ከጠዋቱ 2:00 – 9:30
👉 አስኮ ገብርኤል ፣ ሳንሱሲ፣ እያሱ ምንጭ፣ ብርጭቆ ኮንዶሚኒየም፣ ከታ አፍያ ዴቄት፣ ኢትዮ ሸክላ፣ ብርጭቆ ፋብሪካ፣ ጠሮ ስላሴ፣ ጠሮ መስጊድ ፣ ኮልፌ ጤና ጣቢያ ፣ ብርጭቆ 40/60 ኮንዶሚኒየም ፊትለፊት ፣አወልያ አካባቢ፣ ካኦጄጄ፣ አቡነሃብተማርያም፣ አስኮ ጨረታ፣ ኮተቤ 02 አካባቢ
✅ ከጠዋቱ 3፡30 – 10፡30
👉 ቡረዩ ቄራ፣ ቡራዩ ማዘጋጃ ቤት፣ ካርቶን ፋብሪካ፣ ኬኛ ዱቄት ፋብሪካ፣ ሃይስኩል
✅ ከጠዋቱ 3፡00 -12፡00
👉ጀርመን ድልድይና አካባቢው የኃይል አቅርቦት ተቋርጦ ይቆያል፡፡
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪ መለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን በትህትና እንጠይቃለን።
Ethiopian electric utility
Source: Yeneta Tube









No comments yet.