ለጥበብ አምባሳደሩ ፍቅራለም ቡጁስታር እንኳን ለልደት በዓል አደረሰህ

- Advertisement -
Sidebar AD

#Ethiopia | የጋሞን ህዝብ ባህልና ማንነት በዜማዎቹ አማካኝነት ለዓለም ያስተዋወቀው እንዲሁም በጠንካራ ስራውና በትጋቱ ውጤታማ መሆን እንደሚቻል በተግባር ያሳየው ተወዳጁ የጥበብ ሰው ፍቅራለም ቡጁስታር ዛሬ የልደት በዓሉን ያከብራል።

ይህ ስራ ወዳድ አርቲስት በብዙዎች ዘንድ እንዲከበርና እንዲወደድ ካደረጉት ምክንያቶች መካከል ጥቂቶቹ የሚከተሉት ናቸው።

የጋሞን ማራኪ እሴቶችና ውበት በኪነ ጥበቡ መድረክ ላይ ደምቆ እንዲታይ በማድረጉ፤ ያለ ምንም ደጋፊ በራሱ ጥረትና በፈጣሪ እገዛ ትልቅ ደረጃ ላይ በመድረስ ለወጣቶች አርአያ መሆን በመቻሉ እንዲሁም በሙያው ብቻ ሳይወሰን በበጎ አድራጎት ተግባራት ላይ በመሳተፍ ወገኖቹን በቅንነት ስለሚረዳ ነው።

ውድ ፍቅራለም ቡጁስታር
እንኳን ለዚህ ቀን አደረሰህ እያልን መጪው ጊዜ የጤና የሰላም የጥበብና የከፍታ ዘመን እንዲሆንልህ ከልብ እንመኛለን።

መልካም ልደት

#Gamo #Art #Culture #Charity #Fikralem #Bujustar #EthiopianMusic #Birthday #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa





Source: GetuTemesgen

Comments

No comments yet.

- Advertisement -
Advertisement post bottom1

You might want to listen to: