አሜሪካ በትግራይ ጦርነት ወቅት በኢትዮጵያ ላይ ጥላው የነበረውን የጦር መሳሪያ እገዳ አነሳች
አሜሪካ በትግራይ ጦርነት ምክንያት በኢትዮጵያ ላይ ጥላው የነበረውን የጦር መሣሪያ ሽያጭ እገዳ ማንሳቷን አስታውቃለች።
የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የመከላከያ ንግድ ቁጥጥር ዳይሬክቶሬት እንደገለጸው፤ ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ የጦር መሣሪያ ዝውውር ደንብ መሠረት የጦር መሳሪያ ሽያጭ ክልከላ ከተደረገባቸው ሀገራት ዝርዝር ውስጥ እንድትሰረዝ ተወስኗል።
ዳይሬክቶሬቱ ግንቦት 3 ቀን 2018 ዓ.ም. ይፋ ባደረገው መረጃ፤ ኢትዮጵያ ጥብቅ የአሜሪካ መከላከያ ኤክስፖርት ገደብ ከተጣለባቸው ሀገራት ዝርዝር ወይም ኢታር (ITAR) §126.1 ውስጥ እንደምትሰረዝ አመልክቷል።
@seledadotio
@seledadotio
አሜሪካ በትግራይ ጦርነት ምክንያት በኢትዮጵያ ላይ ጥላው የነበረውን የጦር መሣሪያ ሽያጭ እገዳ ማንሳቷን አስታውቃለች።
የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የመከላከያ ንግድ ቁጥጥር ዳይሬክቶሬት እንደገለጸው፤ ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ የጦር መሣሪያ ዝውውር ደንብ መሠረት የጦር መሳሪያ ሽያጭ ክልከላ ከተደረገባቸው ሀገራት ዝርዝር ውስጥ እንድትሰረዝ ተወስኗል።
ዳይሬክቶሬቱ ግንቦት 3 ቀን 2018 ዓ.ም. ይፋ ባደረገው መረጃ፤ ኢትዮጵያ ጥብቅ የአሜሪካ መከላከያ ኤክስፖርት ገደብ ከተጣለባቸው ሀገራት ዝርዝር ወይም ኢታር (ITAR) §126.1 ውስጥ እንደምትሰረዝ አመልክቷል።
@seledadotio
@seledadotio
Related Posts
- Advertisement -









No comments yet.