ነገ ግንቦት 12 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን በአዲስ አበባና ሸገር ከተሞች ኃይል የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦
✅ከጠዋቱ 2:00-7:30
👉አፍሪካ ሕብረት ፣ መቻሬ ሜክሲኮ ፣ ትነብሆ ሞኖፖል፣ ሳር ቤት ቴሌ፣ መብራት ኃይል ክበብ ጀርባ፣ኳስ ሜዳ ፣ለጎፋ ስቶር ፣ ጎፋ ዳታ ሴንተር፣ ፣ አይሱዙ ጋራዥ፣ጎፋ ካምፕ ፣ ሶፉመር ብሎኬት ማምረቻ እና አካባቢው፣መካኒሳ መካነ ኢየሱስ አጠገብ ፣ባቱ ኮንዶሚኒየም እና አካባቢ፣አሚጎ ካፌ ፊትለፊት ፣ቫቲካን ኤምባሲ አካባቢ፣ መካኒሳ አቦ ቤ/ክ አካባቢ፣ ቫቲካን ጀርባ ፣ የመከላከያ ሚ/ር መኖሪያ አካባቢ፣ ጥቁር አባይ የቤትና የቢሮ ዕቃዎች ማምረቻ፣ ሰላም አስከባሪ
✅ከጠዋቱ 2:00-8:00
👉አቃቂ ስታዲየም፣ መኮድ ፣ ብሔራዊ ት/ቤት ጀርባ፣ቃሊቲ ማረሚያ ቤት ፣ ሸገር ሕንፃ ፣ ቃሊቲ ፍሳሽ ማጣሪያ
✅ከጠዋቱ 3:00-12:00
👉ግብፅ ኤምባሲ፣ 6 ኪሎ ዩኒቨርስቲ፣ የካቲት 12 ሆስፒታል፣ ኤፍቢ ግቢ፣ ናይጄሪያ ኤምባሲ፣ 20 ቀበሌ
✅ ከጠዋቱ 3:00-10:00
👉ጂፕሰም ፋብሪካ ፣ ጣፎ፣ MNS ሚሽን ፣ 44 ማዞሪ ፣10 ኪሎ በከፊል፣ ዶሮ እርባታ ፣ ቀንብሬ፣ አፍሪካ ልሕቀት ማዕከል እና አካበቢው የኃይል አቅርቦት ተቋርጦ ይቆያል፡፡
ስለሆነም በአካባቢው የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻች የጥገና ሥራው ተጠናቆ አገልግሎቱ እስኪመለስ ድረስ በትእግስት እንድትጠብቁን በአክብሮት እናሳስባለን፡፡
@EthiopianElectricUtility
Source: Yeneta Tube









No comments yet.