ሚዛን አማን : የአርሰናል እግር ኳስ ክለብ ደጋፊዎች

- Advertisement -
Sidebar AD

* በዛሬው ዕለት አካባቢ የማፅዳት መርሃ ግብር አካሄዱ

#Ethiopia በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በሚዛን አማን ከተማ የሚኖሩ የአርሰናል ክለብ ደጋፊዎች የአካባቢያቸውን መልክ ለመቀየርና ማህበረሰባቸውን ለማገልገል በማሰብ የፅዳት ዘመቻ ማድረጋቸውን አስታውቀዋል።

ይህንኑ በጎ ተግባር በተመለከተ የከተማው ነዋሪ የሆነው ኤቢሳ ፊጣ መረጃውን አጋርቷል።

#MizanAman #ArsenalFans #CleanUpCampaign #Arsenal #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa






Source: GetuTemesgen

Comments

No comments yet.

- Advertisement -
Advertisement post bottom2

You might want to listen to: