#Ethiopia | የቤላሩሱ ፕሬዝደንት ኤክሳንደር ሉካሼንኮ አዲሱ የሃይል ሚኒስትራቸው የክሪፕቶ ማይኒንግ ላይ ተግተው እንዲሰሩ አሳሰቡ።
ትርፍ ሃይል አለን ያሉት ፕሬዝደንቱ በተለይ የአሜሪካው ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ የሰሞኑ ውሳኔ በክሪብቶ ማውጣት/ማይኒንግ አገራቸው እንድትጠቀም እንዳነሳሳቸው ተናግረዋል።
የክሪፕቶ ገንዘብ ህጋዊ አረጋለው ሲሉ የቆዩት ፕሬዝደንት ትራምፕ አገራቸው በክሪፕቶ ገንዘብ ክምችት በአለም ቀዳሚ መሆን እንዳለባት ከሰሞኑ መግለፃቸው አይዘነጋም።
የተረፈ ስለተባለው የሃይል ምንጭ ግን ስለጉዳዩ የዘገቡት የቤላሩስ ሚዲያዎች ያሉት የለም።
የሩስያ ጎረቤት እና ሁሉን አቀፍ ወዳጅ የሆነችው የቀድሞው ሶቬት ህብረት አካል ቤላሩስ ከፍተኛ የሆነ የጋዝ ሃይል ከሩስያ እንደምታገኝ ይታወቃል።
#ቅዳሜገበያ
ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች በመጫን ቤተሰብ ይሁኑ።
“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://en.getutemesgen.et
Source: GetuTemesgen








No comments yet.