#Ethiopia | የማንችስተር ዮናይትዱ አሰልጣኝ ሩበን አሞሪም ከዛሬዉ ጨዋታ በፊት ሀሳባቸዉን አጋርተዋል:-
“የዛሬዉ ጨዋታ ፈታኝ ነዉ በጣም ሀይለኛ እና ብዙ ልምድ ካለዉ ቡድን እና አለም አቀፍ ተጫዋቾች ካለዉ ክለብ ጋ እንጫወታለን”
“ኢሮፓ ሊጉን ማሸነፍ በሚቀጥለዉ የዉድድር ዘመን ብዙ ነገሮችን ሊቀይር ይችላል ስለዚህ ትልቅ ጫና እንዳለ አዉቃለሁ ነገር ግን ኢሮፓ ሊግን ማሸነፍ ለክለቡ ወሳኝ ነገር አይደለም በዉድድር ዘመናችን ትልቅ ለዉጥ እንደማያመጣ ተረድቻለሁ”
“በዚህ ክለብ ሙሉ እምነት አለኝ ትልቁን ምስል ለደጋፊዎቻችን ለማሳየት እየጣርኩ ነዉ በአሁኑ ጊዜ ወሳኝ ተጫዋቾቻችንን ላለማጣት ጥንቃቄ እያደረግን ነዉ”
“ምንም ቢፈጠር አጨዋወቴን አልቀይርም” ሲሉ ፖርቱጋላዊዉ አሰልጣኝ አስተያየታቸዉን ሰተዋል።
#bisrat fm
ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች በመጫን ቤተሰብ ይሁኑ።
“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://en.getutemesgen.et

Source: GetuTemesgen









No comments yet.