የሟቾች ቀጥር ከ30 በልጧል ” – ዞን ጤና መምሪያ

- Advertisement -
Sidebar AD

#Ethiopia | በጋምቤላ ክልል በኑዌር ዞን በተከሠተው የኮሌራ ወረርሽኝ፣ አንድ ወር ባልሞላ ጊዜ የሞቱ ሰዎች ቁጥር ከ30 በላይ እንደደረሰ የዞኑ ጤና መምሪያ ለቪኦኤ ሬድዮ በሰጠው ቃል አሳውቋል።

በዞኑ ከ1 ሺሕ በላይ የሚደርሱ ሰዎች በበሽታው መታመማቸው ተመላክቷል።

የኑዌር ዞን ጤና መምሪያ ሓላፊ አቶ ጋትቤል ግርማ ለሬድዮ ጣቢያው በሰጡት ቃል ፤ ወረርሽኙ ቀድሞ የተከሠተባቸው ዋንታዎ እና አኮቦ ወረዳዎች፣ አሁንም ስርጭቱ ከፍተኛ እንደሆነ ጠቅሰው፣ መድኃኒትም በበቂ ሁኔታ አልቀረበም ብለዋል።

@tikvah

ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች በመጫን ቤተሰብ ይሁኑ።

“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet

ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26

ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet

ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet

ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet

ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet

አማርኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et

ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://en.getutemesgen.et


Source: GetuTemesgen

Comments

No comments yet.

- Advertisement -
Advertisement post bottom2

You might want to listen to: