በስመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን።

- Advertisement -
Sidebar AD

እንኳን ለታላቁ ለጌታችን ለመድኃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ ፆም በሰላም አደረሳቹ እያልን፡፡
የእረፍት ቀን ሰንበትን እለተ እሁድን የት ሊያሳልፋ አሰቡ እውነተኛ ሰላም በሚገኝበት በእግዚአብሔር ቤት ኑ እለተ ሰንበትን ወደ ተለያዩ ገዳማት በረከትን በመቀበል በማግኘት እንቀደስ እንላለን፡፡

ማህበራችን ጎዶልያስ የጉዞ ማህበር እና መዝሙር ቤት ዓብይ ፆምን አስመልክቶ በልዩ አገልግሎት አብረን እንጓዝ ይላል ፡፡

ትኬቱን በአሉበት ቦታ ሆነው በባንክ መቁርጥ ይችላሉ
ለበለጠ መረጃ 📞 09 47 15 15 15

በማህበሩ ስልክ ቁጥር ደውለው ቦታውን ይያዙ መልካም ሁሉ ከእናንተው ጋር ይሁን ለቤተክርስቲያናችን ሰላሙን አንድነቱን ያድልልን

መነሻ ቦታዎች

👉 ኮዬ ኮንደሚንየም መስቀለኛ

👉 ቱሉ ዲምቱ አደባባይ

👉 ጎሮ አደባባይ

👉 መገናኛ አደባባይ

👉 ጣፎ አደባባይ

ደውለው ይመዝገቡ 09 47 15 15 15


Source: FastMereja

Comments

No comments yet.

- Advertisement -
Advertisement post bottom1

You might want to listen to: