#Ethiopia | በተስፋ ለስፖርት አዘጋጅነት የተዘጋጀ የእግር ኳስ ውድድር
የውድድሩ አላማ
* ለአሰልጣኝ ኤፍሬም ደምሴ (ቤቢ)፣
* ለአቤኔዘር ፍቃዱ መታሰቢያ እንዲሁም
* የቀድሞ እግር ኳስ ተጫዎች ተመስገን አስማማው (ሳቪዮላ) ለህክምና የሚሆን ገንዘብ ማሰባሰቢያ በስምንት (8) ቡድኖች መካከል በ 35 ሜዳ መስቀል ፍላወር እየተካሄ ይገኛል።
ለዋንጫ ለማለፍ…
ቪዮማ ከ ጎተራ
ጨርቆስ ከ ቦሌ ሚካኤል ተጫውተዋል።



Source: GetuTemesgen









No comments yet.