ማለዳ ፎም ለመቄዶንያ 300 ፍራሾችን ድጋፍ አደረገ::

- Advertisement -
Sidebar AD

ለመቄዶንያ የአረጋውያን እንክብካቤ ማእከል እየተከወናወነ ባለው የድጋፍ ማሰባሰቢያ ዘመቻ ላይ ቃል በገባነው መሰረት፤ ዛሬ በማእከሉ በመገኘት በቃላችን መሰረት 300 ፍራሾችን ለማዕከሉ መስራች ክቡር ዶ/ር ቢኒያም በለጠ በብራንድ አምባሳደራችን ሩታ መንግስተዕብ እና በድርጅታችን የማኔጅመንት ቡድን አማካኝነት አስረክበናል!

ሃገራዊ እና ማህበራዊ ሃላፊነትን መወጣት፤ ተቋማዊ እሴታችን ነው!

ቃልን በተግባር!
ማለዳ ፎም





Source: FastMereja

Comments

No comments yet.

- Advertisement -
Advertisement post bottom2