“የኢትዮ ጅቡቲ ዋናው መንገድ መተሃራ አካባቢ የመቆረጥ ስጋት አለበት” – ኢንስቲትዩቱ

- Advertisement -
Sidebar AD

#Ethiopia | የስፔስ ሳይንና ጂኦስፓሻል ኢንስቲትዩት ተመራማሪ አቶ ናትናኤል አገኘሁ እንዳሉት፣ ፈንታሌ አካባቢ ቅላጭ ድንጋይ ወይም ማግማ ባለፉት 3 ወራት ወደ መሬት እጅጉን እየቀረበ መጥቷል፡፡

“የመሬት መንቀጥቀጥ እየጨመረ መጥቶ ድንገት ቢፈነዳ የገቢና ወጪ ንግድ የሚያልፍበት የኢትዮ ጅቡቲ ዋናው መንገድ መተሃራ አካባቢ የመቆረጥ ስጋት አለበት” ነው ያሉት።

ይህ ደግሞ ሊፈነዳ የቀረበ ነገር እንዳለ እንደሚያሳይ፣ ተለዋጭ መንገድ እንዲሰራ የተዘጋጁ 3 አማራጭ የመንገድ ዲዛይኖች ሚኒስትሮች በተገኙበት ውይይት እንደተደረገ ገልጸዋል።

የመሬት መንቀጥቀጡ በሚገባ እየተከታሉ መሆኑን፣ በአካባቢው የአየር በረራዎች እንዳይኖር፣ ነዋሪዎችም ስጋት ወደ ሌለበት ቦታ እንዲሰፍሩ ለማድረግ ምክረ ሀሳም መቅረቡ ተመልክቷል። #ShegerFm
ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች በመጫን ቤተሰብ ይሁኑ።

“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet

ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26

ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet

ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet

ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet

ኤክስ: https://x.co


Source: GetuTemesgen

Comments

No comments yet.

- Advertisement -
Advertisement post bottom2