#Ethiopia | የቻግኒ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ ጽ/ቤት ከ490 በላይ የሽሻ ማስጨሻ ዕቃዎችን ማስወገዱን አስታውቋል።
በአዊ ብሔረሰብ አስተዳደር የቻግኒ ከተማ ፖሊስ ጽ/ቤት በተለያዩ ጊዜ የተያዙ ከ490 በላይ የሽሻ ማስጨሻ ዕቃዎችን አስወገዷል።
የቻግኒ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ ጽ/ቤት በህገ ወጥ መንገድ የተያዙ የሽሻ ማስጨሻ ዕቃዎችን አስወገዱን የቻግኒ ኮሙኒኬሽን ገልጻል ።
#jfm
ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች በመጫን ቤተሰብ ይሁኑ።
“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://en.getutemesgen.et
Source: GetuTemesgen









No comments yet.