ኢትዮጵያ በ2026 የሶስተኛውን ምድር ምልከታ ሳተላይት ከቻይና ጋር በመተባበር ወደ ማምጠቅ አቅዳለች።አዲሱ ሳተላይት ከቀደምቶ…

- Advertisement -
Sidebar AD
🇪🇹📡 ኢትዮጵያ በ2026 የሶስተኛውን ምድር ምልከታ ሳተላይት ከቻይና ጋር በመተባበር ወደ ማምጠቅ አቅዳለች።
አዲሱ ሳተላይት ከቀደምቶቹ ጋር ሲወዳደር የተሻሻለ የምስል ጥራት እንደሚኖረው የሀገር ውስጥ መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል። የአካባቢ ቁጥጥር፣ የአደጋ መከላከል እና የግብርና እቅድን ይደግፋል ተብሏል።
የኢኤስጂአይ የሳተላይት ክትትል ዳይሬክተር አቶ ተስፋዬ ፉፋ እንዳሉት፥ የማስጀመር ስራው ከወዲሁ እየተካሄደ መሆኑን ዘገባዎቹ አክሎ ገልጿል።
የኢትዮጵያ የህዋ ጉዞ የጀመረው በ2019 የመጀመሪያዋን ሳተላይት ETRSS-01 በተሳካ ሁኔታ በማሰማራት ሲሆን በ2020 ሁለተኛዋ ሳተላይት ተከትላለች።
@seledadotio
@seledadotio

Source: SeledaPost

Comments

No comments yet.

- Advertisement -
Advertisement post bottom2

You might want to listen to: