መከላከያ ሰራዊታችን የተዘጋጀው ቤታችን ላሉ የሌሎችን ምክር እየሰሙ እዚም እዛም ላሉ ለሰፈር ትናንሽ ቡድኖች ሳይሆን በተሳሳተ ስሌት የኢትዮጵያን ብሔራዊ ጥቅምና ክብር ለሚዳፈሩ ሀገራት ነው ለእነዚህ ትናንሽ የሰፈር ቡድኖች ሚሊሻው በቂ ነው
ኤርትራን ሀገር ነው ብሎ ለመጥራት የማይቻል ህዝቡ በፍርሃት ተሸብቦ ሚኖርበት ተሰዶ ያለቀበትን ሀገር መሪ ነኝ የሚለው (ኢሳያስ) በዚህ ልክ ስለ ኢትዮጵያ ለመናገር መድፈሩ የተለመደ የነሱ ባህሪ ነው።
ሲሉ የኢፌድሪ መከላከያ ሚኒስቴር ወይዘሮ አይሻ መሀመድ ተናግረዋል።
Source: Yeneta Tube









No comments yet.