የኢፌድሪ መከላከያ ሚኒስቴር ወ/ሮ አይሻ ለኤርትራው መሪ ይፋዊ ማስጠንቀቂያ

- Advertisement -
Sidebar AD

መከላከያ ሰራዊታችን የተዘጋጀው ቤታችን ላሉ የሌሎችን ምክር እየሰሙ እዚም እዛም ላሉ ለሰፈር ትናንሽ ቡድኖች ሳይሆን በተሳሳተ ስሌት የኢትዮጵያን ብሔራዊ ጥቅምና ክብር ለሚዳፈሩ ሀገራት ነው ለእነዚህ ትናንሽ የሰፈር ቡድኖች ሚሊሻው በቂ ነው

ኤርትራን ሀገር ነው ብሎ ለመጥራት የማይቻል ህዝቡ በፍርሃት ተሸብቦ ሚኖርበት ተሰዶ ያለቀበትን ሀገር መሪ ነኝ የሚለው (ኢሳያስ) በዚህ ልክ ስለ ኢትዮጵያ ለመናገር መድፈሩ የተለመደ የነሱ ባህሪ ነው።

ሲሉ የኢፌድሪ መከላከያ ሚኒስቴር ወይዘሮ አይሻ መሀመድ ተናግረዋል።


Source: Yeneta Tube

Comments

No comments yet.

- Advertisement -
Advertisement post bottom1