አብርሀም አዱኛ ለሀገሩ 7ኛ ወርቅ አስገኝቷል

- Advertisement -
Sidebar AD

#Ethiopia | በአንጎላ እየተካሄደ ባለው የአፍሪካ ወጣቶች ጨዋታ በወርልድ ቴክዋንዶ የ51 ኪሎ ግራም የፍፃሜ ውድድር አብርሀም አዱኛ የኢትዮጵያን ሰባተኛ የወርቅ ሜዳሊያ ያስገኘ አትሌት ሆኗል፡፡

በፍፃሜው ግብፃዊውን ማዜን አህመድን በመርታት ወርቁን ለሀገሩ አስገኝቷል::

#ebcdotstream


Source: GetuTemesgen

Comments

No comments yet.

- Advertisement -
Advertisement post bottom2