#Ethiopia | የወንድ ፕሮፈረሽናል ክለቦች በ 2025 ለወኪል ክፍያ በድምሩ 1.37 ቢሊየን የአሜሪካን ዶላር ወይም 1.02 ቢሊየን ፓወንድ ማውጣታቸው ይፋ ሆኗል።
ይህም ካለፈው ዓመት አንፃር ሲታይ የ 90% ጭማሪ ማሳየቱ ተነግሯል።
ፊፋ ከ ጥር 1 እስከ ታህሳስ 1 2025 ባለው ጊዜ የወንዶች ክለቦች ለወኪሎች ያወጡት አጠቃላይ ወጪ በአንድ ዓመት ውስጥ ከፍተኛው ድምር መሆኑ ተገልጿል።
ይህም 889.4 ሚሊየን ዶላር መሆኑን ዘ አትሌቲክ ዘግቧል።
Source: GetuTemesgen









No comments yet.