#Ethiopia | የኢራን አብዮታዊ ዘብ የአየር ክንፍ አዛዥ ሙሳቪ፣ ሀገራቸው በተኩስ አቁም ስምምነቱ ወቅት የጦር መሳሪያ ክምችቷን ከጦርነቱ በፊት ከነበረው በበለጠ ፍጥነት ማሟላቷን በይፋ ገለጹ።
በተኩስ አቁም ወቅት የሚሳይልና የድሮን ማስወንጨፊያዎችን የመሙላት ፍጥነት ከጦርነቱ ጊዜ እጅግ የላቀ እንደነበር ተገልጿል።
አሜሪካና እስራኤል የጦር መሣሪያ ክምችታቸውን መልሰው መገንባት ስላልቻሉ “ከዓለም ማዶ” ለማምጣት ተገደዋል ሲሉ አዛዡ ተሳልቀዋል።
“ጠላት የሆርሙዝ ሰርጥን፣ ሊባኖስንና መላውን ቀጠና አጥቷል፤ ይህንን የጦርነት ምዕራፍ ተሸንፈዋል” ሲሉ ሙሳቪ በድፍረት ተናግረዋል።
ይህ መግለጫ በተኩስ አቁሙ ስምምነት ላይ ጥላ ከማጥላቱም በላይ፣ በቀጣይ ቀጠናው ወደ ከፋ ግጭት ሊያመራ እንደሚችል ፍንጭ የሚሰጥ ነው።
የሰላም ንግግር ወይስ ለቀጣዩ ጦርነት ዝግጅት?
#getu #IranNews #MiddleEastConflict #MilitaryUpdate #HormuzStrait #Drones #MissileTechnology #Geopolitics #BreakingNews #ኢራን #መካከለኛውምስራቅ #ሰበርዜና #ጌጡተመስገን #GetuTemesgen
Source: GetuTemesgen









No comments yet.