በታጣቂዎች ህይወቷ ያለፈው የግራ መስመር ተጫዋቿ

- Advertisement -
Sidebar AD

#Ethiopia | በኢትዮጵያ ስፖርት አካዳሚ ከ2012 እስከ 2015 ድረስ ለአራት ተከታታይ አመታት ሰልጥና አሳልፋለች።

ከትውልድ ሀገሯ መተሐራ ከተማ ተመልምላ በአካዳሚው ሰልጥና በመጨረሻም በሸገር እግርኳስ ክለብ ውስጥ በመጫወት ቆይታን ማድረግ ችላለች።

በሃትሪክ ስፖርት ዘገባ መሠረት የግራ መስመር ተከላካዩዋ ኢክረም አብዱ በያዝነው አመት ዕረፍት በማድረግ ላይ የነበረችው እና በቀጣዩም አመት ወደ እግር ኳሱ ለመመለስ በዝግጅት ላይ የነበረችው እንስቷ ከመተሐራ ወደ አዳማ በመጓዝ ላይ እያለች በታጣቂዎች በደረሳባት ጥቃት ህይወቷ ማለፉ ታውቋል።

Getu Temesgen – (ጌጡ ተመስገን)

#getutemesgen #getu
#rip #sport #academy #methara #adama #Ethiopia #getutemesgen


Source: GetuTemesgen

Comments

No comments yet.

- Advertisement -
Advertisement post bottom1