ነገ ሚያዚያ 18 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 12፡00 እስከ ምሽቱ 1፡00 ድረስ በሀዋሳ ሃይል ቁ 1 ማከፋፈያ ጣቢያ ላይ የጥገና ሥራ ስለሚያከናውን በሀዋሳ ጨርቃ ጨርቅ፣ በቻይና ዳታ ማይኒግ፣ በፒያሳ ክብሩ ሆቴል፣ሀዋሳ ከተማ በከፊል፣ በሴንትራል ሆቴል፣በአሮጌ የገበያ ማዕከል፣ በሞቢል፣ በአልያንስ ጀርባ፣ በቅዱስ ገብርኤል፣ በጤና ቢሮ፣ በቲቲሲና ሪፈራል ሆስፒታል፣ በመካነ ኢየሱስ፣ በአዲሱ መናህሪያ፣ በታቦር፣ መዘጋጃ፣ በአቶቴ፣ በሎቄ፣ በማረሚያ፣ በችፑድ ፋብሪካ፣ በኢንዱስትሪ ዞን፣ በቱላ፣ በዋጅግራ፣ በኬኔራ፣ በአበሌ፣ በጨፌ፣በሞርቾ፣ በገብረ ክርስቶስ፣ በይርባ፣ በዶሬ እና በሻመና አካባቢዎች የኤሌክትሪክ ኃይል
ስለሆነም የጥገና ሥራው በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በኩል ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪ መለስ ድረስ በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን በትዕግስት እንድትጠብቁን በትህትና እንጠይቃለን።
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
Source: Yeneta Tube








No comments yet.