#FastMereja I ወንጌላዊና ደራሲ ዶ/ር ማሙሻ ፈንታ “መንፈሳዊ ብስለት” ከተሰኘው መጽሐፋቸው ሽያጭ የተሰበሰበ 11 ሚሊዮን ብር ለቤተክርስቲያን አገልግሎት አስረከቡ።
ደራሲው ላለፉት 25 ዓመታት ያገለገሏት የኢትዮጵያ ሕይወት ብርሃን ቤተክርስቲያን (አዲስ ክርስቲያን ላይፍ አሰምብሊ) ለምታከናውነው የአገልግሎት ማዕከል ግንባታ ይውል ዘንድ ቼኩን የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ ግብር ላይ በይፋ አስረክበዋል።
Source: FastMereja









No comments yet.