ወደ ፌደራል ፖሊስ መሄደ ቀረከዛሬ ግንቦት 6 ቀን 2018 ዓ/ም ጀምሮ ወደ መካከለኛው ምሥራቅ ለሥራ ለመሰማራት የወንጀል ነጻ …

- Advertisement -
Sidebar AD
ወደ ፌደራል ፖሊስ መሄደ ቀረ‼️
ከዛሬ ግንቦት 6 ቀን 2018 ዓ/ም ጀምሮ ወደ መካከለኛው ምሥራቅ ለሥራ ለመሰማራት የወንጀል ነጻ ሠርቲፊኬት የሚፈልጉ ተገልጋዮች በአካል አዲስ አበባ በሚገኘው ፎሬንሲክ ወንጃል ምርመራ አሻራ ምርመራ ዋና ክፈል መምጣት እንደማያስፈልጋቸው የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ አሳወቀ።
ወደ መካከለኛው ምሥራቅ ለሥራ ለመሰማራት የወንጀል ነጻ ሠርቲፊኬት የሚፈልጉ በሥራ እና ክህሎት ሚኒስቴር በተዘጋጁ ማዕከላት አማካኝነት በየአካባቢያቸው በሚገኙና በሚልኳሸው ኤጀንሲዎች በኩል አገልግሎቱን ማግኘት እንደሚችሉ ገልጿል።
@seledadotio
@seledadotio

Source: SeledaPost

Comments

No comments yet.

- Advertisement -
Advertisement post bottom1