
አሜሪካ ኢራን ላይ ጥቃት ለመሰንዘር መዘጋጀቷ ተሰማ
የትራምፕ አስተዳደር ከኢራን ጋር ዲፕሎማሲያዊ ንግግሮችን እያደረገ ባለበት በአሁኑ ወቅት፣ አዲስ ወታደራዊ ጥቃት ለመሰንዘር እያቀደ መሆኑን የሲቢኤስ ኒውስ ዘገባ ያመለክታል።
ምንም እንኳን እስካሁን የመጨረሻ ውሳኔ ባይሰጥም፣ የአሜሪካ ባለስልጣናት ሊኖር የሚችለውን የኢራን የአጸፋ ምላሽ ከግምት ውስጥ በማስገባት ወታደራዊ ዝግጁነታቸውን እያሻሻሉ ይገኛሉ።
@Seledadotio
@Seledadotio
የትራምፕ አስተዳደር ከኢራን ጋር ዲፕሎማሲያዊ ንግግሮችን እያደረገ ባለበት በአሁኑ ወቅት፣ አዲስ ወታደራዊ ጥቃት ለመሰንዘር እያቀደ መሆኑን የሲቢኤስ ኒውስ ዘገባ ያመለክታል።
ምንም እንኳን እስካሁን የመጨረሻ ውሳኔ ባይሰጥም፣ የአሜሪካ ባለስልጣናት ሊኖር የሚችለውን የኢራን የአጸፋ ምላሽ ከግምት ውስጥ በማስገባት ወታደራዊ ዝግጁነታቸውን እያሻሻሉ ይገኛሉ።
@Seledadotio
@Seledadotio








No comments yet.