ፖርቹጋል የመጀመሪያ ድሏን አሳካች ፖርቹጋል ከኡዝቤክስታን ጋር ያደረገችውን የአለም ዋንጫ ሁለተኛ ጨዋታ 5ለ0 በሆነ ሰፊ ውጤት…

- Advertisement -
Sidebar AD
ፖርቹጋል የመጀመሪያ ድሏን አሳካች
ፖርቹጋል ከኡዝቤክስታን ጋር ያደረገችውን የአለም ዋንጫ ሁለተኛ ጨዋታ 5ለ0 በሆነ ሰፊ ውጤት አሸንፋለች።
የፖርቹጋልን የድል ግቦች ክርስቲያኖ ሮናልዶ 2x ፣ ኑኖ ሜንዴዝ ፣ ራፋኤል ሊያኦ እና ኩሳኖቭ በራሱ መረብ ላይ አስቆጥረዋል።
ክርስቲያኖ ሮናልዶ አስረኛ የአለም ዋንጫ ጎሉን ማስቆጠር ችሏል።
ፖርቹጋል ማሸነፏን ተከትሎ ነጥቧን አራት በማድረስ ምድቡን መምራት ጀምራለች።
@Seledadotio
@Seledadotio

Source: SeledaPost

Comments

No comments yet.

- Advertisement -
Advertisement post bottom2