ፖርቹጋል የመጀመሪያ ድሏን አሳካች
ፖርቹጋል ከኡዝቤክስታን ጋር ያደረገችውን የአለም ዋንጫ ሁለተኛ ጨዋታ 5ለ0 በሆነ ሰፊ ውጤት አሸንፋለች።
የፖርቹጋልን የድል ግቦች ክርስቲያኖ ሮናልዶ 2x ፣ ኑኖ ሜንዴዝ ፣ ራፋኤል ሊያኦ እና ኩሳኖቭ በራሱ መረብ ላይ አስቆጥረዋል።
ክርስቲያኖ ሮናልዶ አስረኛ የአለም ዋንጫ ጎሉን ማስቆጠር ችሏል።
ፖርቹጋል ማሸነፏን ተከትሎ ነጥቧን አራት በማድረስ ምድቡን መምራት ጀምራለች።
@Seledadotio
@Seledadotio
ፖርቹጋል ከኡዝቤክስታን ጋር ያደረገችውን የአለም ዋንጫ ሁለተኛ ጨዋታ 5ለ0 በሆነ ሰፊ ውጤት አሸንፋለች።
የፖርቹጋልን የድል ግቦች ክርስቲያኖ ሮናልዶ 2x ፣ ኑኖ ሜንዴዝ ፣ ራፋኤል ሊያኦ እና ኩሳኖቭ በራሱ መረብ ላይ አስቆጥረዋል።
ክርስቲያኖ ሮናልዶ አስረኛ የአለም ዋንጫ ጎሉን ማስቆጠር ችሏል።
ፖርቹጋል ማሸነፏን ተከትሎ ነጥቧን አራት በማድረስ ምድቡን መምራት ጀምራለች።
@Seledadotio
@Seledadotio
Related Posts
- Advertisement -









No comments yet.