የቂርቆስ ክፍለ ከተማ ሰላምና ጸጥታ አስተዳደር ጽሕፈት ቤት እና የደንብ ማስከበር ጽሕፈት ቤት ከአዲስ አበባ ፖሊስ ጋር በጋራ በመሆን በቁጥጥር ስር የዋሉ ከ6 ሺህ በላይ የሺሻ ዕቃዎችን እና 10 ኪሎ ግራም አደንዛዥ ዕፅ (ካናቢስ) በዛሬው ዕለት አስወግደዋል።



Source: FastMereja
የቂርቆስ ክፍለ ከተማ ሰላምና ጸጥታ አስተዳደር ጽሕፈት ቤት እና የደንብ ማስከበር ጽሕፈት ቤት ከአዲስ አበባ ፖሊስ ጋር በጋራ በመሆን በቁጥጥር ስር የዋሉ ከ6 ሺህ በላይ የሺሻ ዕቃዎችን እና 10 ኪሎ ግራም አደንዛዥ ዕፅ (ካናቢስ) በዛሬው ዕለት አስወግደዋል።



Source: FastMereja
Welcome, Login to your account.
Welcome, Create your new account
A password will be e-mailed to you.
No comments yet.