ባንኩ ከ9:00 በኋላ አገልግሎት አይሰጥም!
ማክሰኞ ሰኔ 23 ቀን 2018 ዓ.ም (June 30, 2026) የዓመቱ በጀት መዝጊያ ቀን ከመሆኑ ጋር በተያያዘ በዕለቱ ሁሉም የባንኩ ቅርንጫፎች ከቀኑ 9፡00 ሰዓት በኋላ አገልግሎት እንደማይሰጡ አሳውቋል።
በዚህም ባንኩ ደንበኞቹ ከወዲሁ አስፈላጊውን ዝግጅት እዲያደርጉ ያሳሰበ ሲሆን ሁሉም የባንካችን ዲጂታል የክፍያ አማራጮች አገልግሎት እንደማይቋረጥ ገልጿል።
@Seledadotio
@Seledadotio
ማክሰኞ ሰኔ 23 ቀን 2018 ዓ.ም (June 30, 2026) የዓመቱ በጀት መዝጊያ ቀን ከመሆኑ ጋር በተያያዘ በዕለቱ ሁሉም የባንኩ ቅርንጫፎች ከቀኑ 9፡00 ሰዓት በኋላ አገልግሎት እንደማይሰጡ አሳውቋል።
በዚህም ባንኩ ደንበኞቹ ከወዲሁ አስፈላጊውን ዝግጅት እዲያደርጉ ያሳሰበ ሲሆን ሁሉም የባንካችን ዲጂታል የክፍያ አማራጮች አገልግሎት እንደማይቋረጥ ገልጿል።
@Seledadotio
@Seledadotio









No comments yet.