አርሰናልን መቀላቀሉ አይቀርም

- Advertisement -
Sidebar AD

#Ethiopia | አርሰናል ብሩኖ ጊማሬሽን ለማስፈረም እያደረገ ያለውን እንቅስቃሴ አጠናክሮ ቀጥሏል።

አርሰናል የኒውካስትል ዩናይትድን አማካይ ብሩኖ ጊማሬሽን ለማስፈረም ከፍተኛ ፍላጎት እያሳየ ይገኛል።

እንደ ፋብሪዚዮ ከሆነ አርሰናል ከብሩኖ ጊማሬሽ ጋር በግል ደረጃ ከስምምነት ላይ መድረሱን ዘግቧል።

ተጫዋቹም ወደ ለንደን ለማምራት ከፍተኛ ፍላጎት እንዳለው ገልጿል።

አርሰናል ለተጫዋቹ እስከ 70 ሚሊዮን ፓውንድ የሚጠጋ ሂሳብ ለማቅረብ ተዘጋጅቷል።

ክለቡ እስከ 85 ሚሊዮን ዩሮ ክፍያ ሊያቀርብ ይችላል ነው የተባለው።

በኒውካስትል ዩናይትድ በኩል የቡድኑ አምበል ብሩኖን ለመልቀቅ ፍላጎት እንደሌላቸው በተደጋጋሚ አስታውቀዋል።

እስካሁን ክለቡ ተጫዋቹ ለአርሰናል እንዳይሸጥ ጠንካራ አቋም ቢይዝም አርሰናሎች ከፍተኛ የገንዘብ ጥያቄ ካቀረቡ የድርድር ሁኔታው ሊቀየር ይችላል ተብሏል።

አርሰናል ብሩኖ ጊማሬሽን ዋና የዝውውር ኢላማው አድርጎ እየሰራ ቢሆንም ኒውካስትል ዋጋውን ከፍ በማድረግ ተጫዋቹን ለማቆየት ጥረት እያደረገ ይገኛል።

ሔኖክ ወ/ገብርኤል

#Ethiopia #GetuTemesgen #GetuNews
#ArsenalNewcastleunited
#BrunoGuimarães


Source: GetuTemesgen

Comments

No comments yet.

- Advertisement -
Advertisement post bottom2

You might want to listen to: