ሕወሃት፣ ፌደራል መንግሥቱ በትግራይ ላይ አዲስ ጥቃት ሊከፍት ተዘጋጅቷል በማለት ከሠሠ።
መንግሥት የድሮን ጥቃቶችን በመፈጸም፣ ጦር ሠራዊቱን በማነቃነቅና በትግራይ ላይ እቀባ በማድረግ ሁለተኛ ዙር ጦርነት ሊያካሂድ በመዘጋጀት ላይ ይገኛል ያለው ሕወሃት፣ የፌደራል መንግስትቱ ባለስልጣናት የትግራይ ኃይሎችን በጦርነት ሰባኪነት የሚከሱት የጦርነት ዝግጅታቸውን አቅጣጫ ለማስቀየር ነው በማለት ተችቷል።
በትግራይ ስላለው ሁኔታ የፌደራል መንግስት ባለስልጣናት የኢትዮጵያን ሕዝብና ዓለማቀፉን ማኅበረሰብ እያሳሳቱ ይገኛሉ በማለት ጭምር ሕወሃት ወቅሷል።
ሕወሃት፣ ባለፉት ሦስት ወራት ለጦርነቱ ተፈናቃዮች ይቀርብ የነበረው የሰብዓዊ እርዳታ መቋረጡንም ገልጧል።
@Seledadotio
@Seledadotio
መንግሥት የድሮን ጥቃቶችን በመፈጸም፣ ጦር ሠራዊቱን በማነቃነቅና በትግራይ ላይ እቀባ በማድረግ ሁለተኛ ዙር ጦርነት ሊያካሂድ በመዘጋጀት ላይ ይገኛል ያለው ሕወሃት፣ የፌደራል መንግስትቱ ባለስልጣናት የትግራይ ኃይሎችን በጦርነት ሰባኪነት የሚከሱት የጦርነት ዝግጅታቸውን አቅጣጫ ለማስቀየር ነው በማለት ተችቷል።
በትግራይ ስላለው ሁኔታ የፌደራል መንግስት ባለስልጣናት የኢትዮጵያን ሕዝብና ዓለማቀፉን ማኅበረሰብ እያሳሳቱ ይገኛሉ በማለት ጭምር ሕወሃት ወቅሷል።
ሕወሃት፣ ባለፉት ሦስት ወራት ለጦርነቱ ተፈናቃዮች ይቀርብ የነበረው የሰብዓዊ እርዳታ መቋረጡንም ገልጧል።
@Seledadotio
@Seledadotio







No comments yet.