አርቲስት ካሙዙ ካሳ በየካ ክፍለ ከተማ በከፍተኛ ድምፅ ማሸነፉን አስታወቀ በየካ ክፍለ ከተማ የብልፅግና ፓርቲን ወክሎ ለምርጫ …

- Advertisement -
Sidebar AD
አርቲስት ካሙዙ ካሳ በየካ ክፍለ ከተማ በከፍተኛ ድምፅ ማሸነፉን አስታወቀ
 
በየካ ክፍለ ከተማ የብልፅግና ፓርቲን ወክሎ ለምርጫ የቀረበው ታዋቂው አርቲስት ካሙዙ ካሳ፣ ከአካባቢው ነዋሪዎች ከፍተኛ ድምፅ በማግኘት ማሸነፉን በይፋዊ የማህበራዊ ትስስር ገጹ አስታውቋል። አርቲስቱ የምርጫውን ውጤት ተከትሎ ለነዋሪዎችና ለመራጮች የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት ያስተላለፈ ሲሆን፣ ለተደረገለት ድጋፍም ጥልቅ ምስጋናውን አቅርቧል።
 
“እንደ ብልፅግና ፓርቲ ከፍተኛ ድምፅ ማግኘታችንና በአካባቢው ማሸነፋችን ታላቅ ድል ነው” ሲል  የገለጸው አርቲስት ካሙዙ፣ ይህ ውጤት የህዝብ ድል መሆኑን በመጥቀስ፣ “ኢትዮጵያ አሸንፋለች” የሚል መልዕክት በድል አድራጊነት ስሜት አስተላልፏል።
@Seledadotio
@Seledadotio

Source: SeledaPost

Comments

No comments yet.

- Advertisement -
Advertisement post bottom1