ታሪክ ሰሪው ክሪስቲያኖ ሮናልዶ!

- Advertisement -
Sidebar AD

ክሪስቲያኖ ሮናልዶ በስድስት የተለያዩ የዓለም ዋንጫዎች ላይ ጎል ያስቆጠረ በዓለም የእግር ኳስ ታሪክ የመጀመሪያው እና ብቸኛው ተጫዋች በመሆን ድንቅ ታሪክ ሰርቷል!

በአሁኑ ሰዓት ፖርቹጋል ከኡዝቤኪስታን ጋር እያደረገችው በሚገኘው የ2026 የዓለም ዋንጫ የምድብ ጨዋታ ላይ ሮናልዶ በ6ኛው ደቂቃ ላይ ባስቆጠራት ጎል ነው ይህንን ታሪካዊ ክብረወሰን በይፋ የጨበጠው።

ሮናልዶ ጎል ያስቆጠረባቸው 6 የዓለም ዋንጫዎች፦
🇩🇪 2006 — ጀርመን
🇿🇦 2010 — ደቡብ አፍሪካ
🇧🇷 2014 — ብራዚል
🇷🇺 2018 — ሩሲያ
🇶🇦 2022 — ኳታር
🇨🇦🇲🇽🇺🇸 2026 — ሰሜን አሜሪካ (አሁን ያስቆጠራት)


Source: FastMereja

Comments

No comments yet.

- Advertisement -
Advertisement post bottom2

You might want to listen to: