አትሌት ትዕግስት አሰፋ በለንደን ማራቶን አሸነፈች

- Advertisement -
Sidebar AD

በተጠባቂው የሴቶች ለንደን ማራቶን ውድድር አትሌት ትዕግስት አሰፋ አሸንፋለች።

አትሌት ትዕግስት አሰፋ 2 ሰዓት ከ15 ደቂቃ ከ41 ሰከንድ በመግባት በበላይነት አጠናቅቃለች።

በተመሳሳይ በወንዶች የለንደን ማራቶን ውድድር አትሌት ዮሚፍ ቀጄልቻ ሁለተኛ ደረጃን በመያዝ አጠናቅቋል።

አትሌት ዮሚፍ ርቀቱን 1 ሰዓት 59 ደቃቂ ከ41 ሰከንድ በሆነ ሰዓት በማጠናቀቅ ነው ሁለተኛ የሆነው፡፡

በዚህም አትሌት ዮሚፍ ቀጀልቻ ማራቶንን ከ2 ሰዓት በታች መግባት የቻለ የመጀመሪያው ኢትዮጵያዊ አትሌት መሆን ችሏል፡፡





Source: Yeneta Tube

Comments

No comments yet.

- Advertisement -
Advertisement post bottom2

You might want to listen to: