#Ethiopia | ፑቲን ቤጂንግ ሲደርሱ በቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቀባበል ተደርጎላቸዋል።
ግንቦት 12 ፑቲን እና ሺ ጂንፒንግ በመጀመሪያ በጥቂት ቡድን፣ በመቀጠልም የየአገራቱ ልዑካን ቡድን አባላት በሚሳተፉበት ሰፊ ስብሰባ ላይ ውይይት ያደርጋሉ።
በተጨማሪም የሩሲያ እና የቻይና መሪዎች የሚሳተፉበት የሻይ ሥነ-ሥርዓት አቀባበል ተዘጋጅቷል ያለው ስፑትኒክ ነው።
Getu Temesgen – (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #get
Source: GetuTemesgen







No comments yet.