ኢትዮጵያውያን ላይ የተጣለው የአውሮፓ ቪዛ ገደብ በይፋ ተነሳ

- Advertisement -
Sidebar AD

አውሮፓ ህብረት በኢትዮጵያውያን ላይ ጥሎ የነበረው የቪዛ ገደብ በመነሳቱ የሼንገን (Schengen) ቪዛ አሰራር ዳግም ተግባራዊ ሆኗል።
የቪዛ ሂደቱ ወደ ቀድሞው መደበኛ ጊዜ ተመልሷል።

የባለ ብዙ ጊዜ መግቢያ (Multiple-entry) ቪዛዎች ላይ ተጥለው የነበሩ ገደቦች ተነስተው እንደ ቀድሞው በመደበኛ ደንቦች እንዲስተናገዱ ተደርጓል።

@tikvahethiopia


Source: Yeneta Tube

Comments

No comments yet.

- Advertisement -
Advertisement post bottom2

You might want to listen to: