አውሮፓ ህብረት በኢትዮጵያውያን ላይ ጥሎ የነበረው የቪዛ ገደብ በመነሳቱ የሼንገን (Schengen) ቪዛ አሰራር ዳግም ተግባራዊ ሆኗል።
የቪዛ ሂደቱ ወደ ቀድሞው መደበኛ ጊዜ ተመልሷል።
የባለ ብዙ ጊዜ መግቢያ (Multiple-entry) ቪዛዎች ላይ ተጥለው የነበሩ ገደቦች ተነስተው እንደ ቀድሞው በመደበኛ ደንቦች እንዲስተናገዱ ተደርጓል።
@tikvahethiopia
Source: Yeneta Tube









No comments yet.