የደቡብ ኮሪያ አየር ኃይል የጦር ጄት በስህተት ሀገሩን በቦምብ ደበደበ

- Advertisement -
Sidebar AD

#Ethiopia | በደቡብ ኮሪያ በልምምድ ላይ የነበረ የጦር ጄት በስህተት በንጹሃን የመኖሪያ መንደር ላይ ቦምብ መጣሉን ተከትሎ በርካታ ሰዎች መቁሰላቸው ተገለጸ።

የደቡብ ኮሪያ አየር ኃይል በዛሬው እለት እንዳታወቀው ከሆነ፤ በልምምድ ላይ የነበረው የጦር ጄት በስህተት በንጹሃን መኖሪያ መንደር ላይ ስምንት ቦምቦችን ጥሏል።

አየር ኃይሉ በመግጫው ከኬ.ኤፍ 16 (KF-16) ተዋጊ ጄት የስልጠና ተልእኮ በማካሄድ ላይ እያለ ባልተለመደ ሁኔታ “Mk 82” የተባሉ ቦምቦች በመኖሪያ መንደር ላይ መጣሉን አረጋግጧል።

ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች በመጫን ቤተሰብ ይሁኑ።

“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet

ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26

ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet

ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet

ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet

ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet

አማርኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et

ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://en.getutemesgen.et


Source: GetuTemesgen

Comments

No comments yet.

- Advertisement -
Advertisement post bottom2

You might want to listen to: