ግሪንላንድን እንደሚጠቀልሏት ፕሬዝዳንት ትራምፕ ዝተዋል

- Advertisement -
Sidebar AD

ዶናልድ ትራምፕ የፓናማ ካናልን እና ግሪንላንድን ‘በአንድም በሌላ መንገድ’ እንደሚጠቀልሉ ዛቱ

የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ የፓናማ ካናልን አስመልሳለሁ ብለዋል። ፕሬዝዳንቱ “የፓናማ ካናል የተሠራው በአሜሪካውያን ለአሜሪካውያን ነው” ያሉ ሲሆን፣ ካናሉን መልሶ ለመውሰድም ሥራዎች መጀመራቸውን ገልጸዋል። ከዚህም በተጨማሪ ግሪንላንድን በአንድም በሌላ መንገድ እንደሚጠቀልሏት ፕሬዝዳንት ትራምፕ ዝተዋል።




Source: Yeneta Tube

Comments

No comments yet.

- Advertisement -
Advertisement post bottom2

You might want to listen to: