#Ethiopia | አባታችን አቶ አበባው በለጠ ይባላሉ። ዕድሜያቸው 68 ዓመታቸው ነው።
ትላንት፣ የካቲት 27 ቀን 2017 ዓ.ም ጠዋት ቱሉዲምቱ ኮንደሚኒየም ከ1ኛ ደረጃ ት/ቤት ፊት ለፊት ከሚገኘው መኖሪያ ቤታቸው ብሎክ 132/08 ከቤት እንደወጡ አልተመለሱም፡፡
አባታችንን
ያያችሁ ወይም ያሉበትን በእነዚህ ስልክ ቁጥሮች እንድትደውሉልን ስል በፈጣሪ ስም እንጠይቃለን፡፡
+251-911-640992
+251-911-176610
#ሼር #Share

Source: GetuTemesgen









No comments yet.