የኬንያ ፕሬዝዳንት እና የተቃዋሚ ፓርቲ መሪው የሥልጣን መጋራት ስምምነት ደረሱ

- Advertisement -
Sidebar AD

🇰🇪

#Ethiopia | በስምምነቱ መሠረት ዊልያም ሩቶ እና ራይላ ኦዲንጋ በብሔራዊ እርቅ እና የአስተዳደር ማሻሻያዎች ላይ በትብብር ለመሥራት ቃል መግባታቸው ተነግሯል። የጠቅላይ ሚኒስትር ሚና የስምምነቱ አንድ አካል እንደሆነ ከመታወቁ ባለፈ የትብብሩ ዝርዝር አልተገለፀም።

ሩቶ የስምምነቱ ዓላማ ኬንያውያንን አንድ ላይ በማሰባሰብ የሥራ እድል ፈጠራ፣ ሙስና እና የኑሮ ውድነትን የመሳሰሉ አፋጣኝ ምላሽ የሚሹ ችግሮችን መፍታት መሆኑን ተናግረዋል።

የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ለመሆን ያደረጉት ጥረት አለመሳካቱን ተከትሎ ወደ ሀገር ውስጥ ፖለቲካ የተመለሱት ኦዲንጋ፤ በመንግሥት ፖሊሲ ላይ ትልቅ ተጽእኖ ይኖራቸዋል ተብሎ ይጠበቃል።
#sputnik

ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች በመጫን ቤተሰብ ይሁኑ።

“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet

ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26

ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet

ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet

ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet

ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet

አማርኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et

ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://en.getutemesgen.et






Source: GetuTemesgen

Comments

No comments yet.

- Advertisement -
Advertisement post bottom1