#Ethiopia | በአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ የጥሎ ማለፍ መርሃ ግብር ባርሴሎና ቤኔፊካን በአጠቃላይ ውጤት 4 ለ 1 በማሸነፍ ሩብ ፍጻሜውን ተቀላቅሏል።
ማምሻውን በካምፕ ኑ ስታዲየም በተካሄደው የሁለቱ ቡድኖች የመልስ ጨዋታ ባርሴሎና 3 ለ 1 አሸንፏል።
ራፊኒያ ሁለት ግቦችን ሲያስቆጥር ላሚን ያማል ቀሪዋን ግብ ለባርሴሎና ከመረብ ላይ አሳርፏል።
ኒኮላስ ኦታሜንዲ ለቤኔፊካ ብቸኛውን ግብ ከመረብ ጋር አገናኝቷል።
ባርሴሎና በደርሶ መልስ ውጤት 4 ለ 1 በማሸነፍ ሩብ ፍጻሜውን ተቀላቅሏል።
ምሽት 5 ሰዓት ላይ ሊቨርፑል ከፒኤስጂ የሚያደርጉት ጨዋታ በጉጉት ይጠበቃል።
በሌሎች የጥሎ ማለፍ መርሃ ግብሮች ባየር ሌቨርኩሰን ከባየር ሙኒክ እና ኢንተር ሚላን ከፌይኖርድ ሮተርዳም በተመሳሳይ ከምሽቱ 5 ሰዓት ላይ ጨዋታቸውን ያደርጋሉ።
#ena
ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች በመጫን ቤተሰብ ይሁኑ።
“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://en.getutemesgen.et


Source: GetuTemesgen









No comments yet.